Tue. Dec 5th, 2023

Loading

የመከላከያ ሠራዊት ወታደራዊ ተንቀሳቃሽ ድልድይ ለማቅረብ እንቅስቃሴ መጀመሩን አስታወቀ

የመከላከያ ሠራዊት ወታደራዊ ተንቀሳቃሽ ድልድይ ለማቅረብ እና ለድልድዩም ጥበቃ ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታውቋል።

ሕወሃት የተከዜን ድልድይ ያወደመው የፌዴራል ሠራዊት እንዳይገባ ለማድረግ፣ እንዲሁም የሰብአዊ እርዳታ ሰጪዎች እርዳታውን በአውሮፕላን እንዲያደርሱ ለማድረግ መሆኑ ተገልጿል።

ሕወሃት የሰብአዊ እርዳታ በአውሮፕላን የሚደርስ ከሆነ የእርዳታ ቁሳቁስ የጫኑ አውሮፕላኖች ላይ የሚደረገው ፍተሻ ይቀንሳል ብሎ እንደሚያምን ተገልጿል።

(Ebc)

Follow us on:

YOUTUBE  FACEBOOK   TELEGRAM    GOOGLE NEWS  TWITTER  INSTAGRAM   PINTEREST 

Subscribe and Follow us via Email

If you have any comment regarding this article contact us at contact@ethiopianstoday.com

 

By Chala Dandessa

I am Lecturer, Researcher and Freelancer. I am the founder and Editor at ETHIOPIANS TODAY website. If you have any comment use caalaadd2@gmail.com as email contact. Additionally you can contact us through the contact page of www.ethiopianstoday.com.

Leave a Reply