ETHIOPIANS TODAY, ADDIS ABABA (FINFINNEE), ETHIOPIA:
445 total views, 1 views today
የመከላከያ ሠራዊት ወታደራዊ ተንቀሳቃሽ ድልድይ ለማቅረብ እንቅስቃሴ መጀመሩን አስታወቀ
የመከላከያ ሠራዊት ወታደራዊ ተንቀሳቃሽ ድልድይ ለማቅረብ እና ለድልድዩም ጥበቃ ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታውቋል።
ሕወሃት የተከዜን ድልድይ ያወደመው የፌዴራል ሠራዊት እንዳይገባ ለማድረግ፣ እንዲሁም የሰብአዊ እርዳታ ሰጪዎች እርዳታውን በአውሮፕላን እንዲያደርሱ ለማድረግ መሆኑ ተገልጿል።
ሕወሃት የሰብአዊ እርዳታ በአውሮፕላን የሚደርስ ከሆነ የእርዳታ ቁሳቁስ የጫኑ አውሮፕላኖች ላይ የሚደረገው ፍተሻ ይቀንሳል ብሎ እንደሚያምን ተገልጿል።
(Ebc)
Follow us on:
Telegram: https://t.me/ethiopianstoday
Facebook: https://www.facebook.com/ethiopianstoday
Twitter: https://twitter.com/ethiopianstoday
Instagram: https://www.instagram.com/ethiopianstoday1
Pinterest: https://www.pinterest.com/ethiopianstoday
YouTube: https://www.youtube.com/channel/UC8CrAEUV9Buhu1qaKgptscQ
Google News: https://news.google.com/publications/CAAqBwgKMMf5qQswuYTCAw